fredag 11 december 2015

የአ. አበባን ማስተር ፕላንን በመቃወምና ለተገደሉት ተማሪዎች አጋር ለመሆን በአውስትራሊያ ቪክቶሪያ የተደረገ ሰላማዊ ሰልፍ - See more at: http://www.zehabesha.com/amharic/archives/48979#sthash.v5k3VlsE.dpuf


በቪክቶሪያ የኦሮሞ ማኅበረሰብ ማኅበር አባላት፤ የአዲስ አበባን ማስተር ፕላንን በመቃወምና ኦሮሚያ ክልል ውስጥ በተካሄዱ የተቃውሞ ሰልፎች ሳቢያ ህይወታቸውን ላጡት ወጣቶች ድጋፋቸውን በመቸር ሰላማዊ ሰልፍ አካሂደዋል። የተቃውሞና የድጋፍ ሰልፉ የተካሄደውም ዓርብ፤ ዲሴምበር 11 2015 ሜልበርን ከተማ ውስጥ ነው።

የአ. አበባን ማስተር ፕላንን በመቃወምና ለተገደሉትን ተማሪዎች አጋር ለመሆን በአውስትራሊያ ቪክቶሪያ የተደረገ ሰላማዊ ሰልፍ | Audio

Inga kommentarer:

Skicka en kommentar