the ethiopian freedom
fredag 11 december 2015
የአ. አበባን ማስተር ፕላንን በመቃወምና ለተገደሉት ተማሪዎች አጋር ለመሆን በአውስትራሊያ ቪክቶሪያ የተደረገ ሰላማዊ ሰልፍ - See more at: http://www.zehabesha.com/amharic/archives/48979#sthash.v5k3VlsE.dpuf
በቪክቶሪያ የኦሮሞ ማኅበረሰብ ማኅበር አባላት፤ የአዲስ አበባን ማስተር ፕላንን በመቃወምና ኦሮሚያ ክልል ውስጥ በተካሄዱ የተቃውሞ ሰልፎች ሳቢያ ህይወታቸውን ላጡት ወጣቶች ድጋፋቸውን በመቸር ሰላማዊ ሰልፍ አካሂደዋል። የተቃውሞና የድጋፍ ሰልፉ የተካሄደውም ዓርብ፤ ዲሴምበር 11 2015 ሜልበርን ከተማ ውስጥ ነው።
Inga kommentarer:
Skicka en kommentar
Senaste inlägg
Äldre inlägg
Startsida
Prenumerera på:
Kommentarer till inlägget (Atom)
Inga kommentarer:
Skicka en kommentar